March 21, 2009 program
ከመጪው ኤፕሪል ወር በኋላ፤ በዚህ የአድማስ ድረ ገፅ ላይ መሰረታዊ የሆኑ፤ የአድማስ ሬዲዮ መረጃዎችን ብቻ ያገኛሉ።
በዚህ ሳምንት የአድማስ ሬዲዮ ልዩ እንግዳ፤ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው ሙሉጌታ ከበደ ነው። ቃለ ምልልሱን ያደረገው ከሌላው የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው ሃይሌ ኳሴ ነው። በክፍል ሁለት ዝግጅታችን ላይ ተከታተሉ…
Media Playeror Real player
Listen Admas and leave your comment.
This entry was posted
on Sunday, March 22nd, 2009 at 9:56 AM and is filed under Admas.
You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can skip to the end and leave a response. Pinging is currently not allowed.